ዳሞታ የወላይታ ገ/ሁ/ህ/ሥ/ዩንዬን 20ኛ ዙር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በሠላም መጠናቀቁን ተከትሎ የምስጋና ፕሮግራም አካሂዷል።
የወላይታ ዞን ህብረት ሥራ ልማት ጽ/ቤት ማኔጅመንት አባላት፣የዩንዬኑ ቦርድ አመራር፣ የዩንዬኑ ማኔጅመንት አካላት፣ የጉባኤ ዝግጅት ኮሚቴ፣ የዩንየኑ ቴክኒክ ኮሚቴ እና የዩንዬኑ ሠራተኞች በተገኙበት በዛሬ ዕለት ተካሂዷል።
ዳሞታ የወላይታ ገ/ሁ/ህ/ሥ/ዩንዬን 20ኛ ዙር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በሠላም መጠናቀቁን ተከትሎ የምስጋና ፕሮግራም አካሂዷል። Read More »




