News

ዳሞት የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን 72 ቶን የወላይታ ቡናን ለዓለም ገበያ በመላክ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

ዳሞት የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን 72 ቶን የወላይታ ቡናን ለዓለም ገበያ በመላክ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ ዳሞት የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን 72 ቶን የወላይታ ቡናን ለዓለም ገበያ በመላክ ላይ እንደሚገኝ ዩኒየን ስራ አስኪያጅ አቶ ዳሳና ዋና አስታወቁ፡፡ ዳሞት የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየን 15ኛው ዙር መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቀቀ። የበለፀገ አርሶአደርን ለመፍጠር ኅብረት […]

ዳሞት የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን 72 ቶን የወላይታ ቡናን ለዓለም ገበያ በመላክ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ Read More »

ከቡናችን በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን

ከቡናችን በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን December 4, 2021 በዓለም-አቀፍ ደረጃ ቡና ተፈላጊነቱ እየጎለበተ መጥቶ ነዳጅን ተከትሎ 2ኛው ሰፊ ገበያ ያለው ምርት ነው፡፡ በኢትዮጵያ 30 ሚሊየን የሚገመት ህዝብ የዕለት ኑሮው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በቡና ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከዓመታዊ ጥቅል ምርቷ ከ5 በመቶ የሚበልጠው ድርሻ በቡና የተያዘ ነው፤ 25 ከመቶ የሚሆነው የውጭ ምንዛሪ የሚገኘውም ከዚሁ አርሶ

ከቡናችን በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን Read More »

ዳሞታ የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን እርሻ ስራን ለማዘመን ሁለት ዘመናዊ የእርሻ ትራክተሮችን ገዥ ፈጽሟል።

ዳሞታ የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን እርሻ ስራን ለማዘመን ሁለት ዘመናዊ የእርሻ ትራክተሮችን ገዥ ፈጽሟል። August 29, 2022 የወላይታ ዞን ኅብረት ስራ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰላማዊት ሳሙኤል በንግግራቸው አርሶአደሩ በዘመናዊ አስተራረስ ዜዴ ተጠቃሚ እንዲሆን ታስቦና ታቅዶ የተገዛ መሆኑን ገልጸዋል። የተገዙ ትራክተሮች የግብርና ስራን ለማዘመን ጉልህ ድርሻ እንዳለቸው የጠቆሙት ወ/ሮ ሰላማዊት በተለይም የበጋ መስኖ ስራ የላቀ

ዳሞታ የወላይታ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን እርሻ ስራን ለማዘመን ሁለት ዘመናዊ የእርሻ ትራክተሮችን ገዥ ፈጽሟል። Read More »