ከቡናችን በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን

December 4, 2021

በዓለም-አቀፍ ደረጃ ቡና ተፈላጊነቱ እየጎለበተ መጥቶ ነዳጅን ተከትሎ 2ኛው ሰፊ ገበያ ያለው ምርት ነው፡፡

በኢትዮጵያ 30 ሚሊየን የሚገመት ህዝብ የዕለት ኑሮው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በቡና ላይ የተመሰረተ ነው፡፡

ኢትዮጵያ ከዓመታዊ ጥቅል ምርቷ ከ5 በመቶ የሚበልጠው ድርሻ በቡና የተያዘ ነው፤ 25 ከመቶ የሚሆነው የውጭ ምንዛሪ የሚገኘውም ከዚሁ አርሶ አደር ማሳ ተለቅሞ ለውጭ ገበያ ከሚቀርብ ቡና ነው፡፡

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *